![blog-img blog-img](https://frankfurt-medhanealem.org/wp-content/uploads/2020/01/20200120_223245-1.jpg)
ጥር ፲ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. ልጃችን ሙሴ ከሰተ በብፁዕ አቡነ ዲዮናስዮስ የጀርመን እና አካባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ማዕረገ ዲቁና ተቀብሏል።
ዲያቆን ሙሴ ቤተ ክርስቲያናችን ከተመሰረተችበት ቀን አንስቶ ማዕረግ ዲቁና የተቀበለ ፮ኛው ዲያቆናችን ሆኗል።
ካሁን በፊት በደብራችን ማዕረገ ዲቁና የተቀበሉ:
፩ ዲያቆን ሳሙኤል ከብፁዕ አቡነ ኤልያስ
፪ ዲያቆን አቤል ከብፁዕ አቡነ ኤልያስ
፫ ዲያቆን እያሱ ከብፁዕ አቡነ ኤልያስ
፬ ዲያቆን በረከት ከብፁዕ አቡነ ኤልያስ እና
፭ ዲያቆን ቅዱስ ከብፁዕ አቡነ ኤልያስ ናቸው።
ዲያቆን ሙሴ የአገልግሎት ዘመንህን ይባርክልህ። እንኳን ለዚህ ታላቅ ማዕረግ አበቃህ።
![](https://frankfurt-medhanealem.org/wp-content/uploads/2020/01/20200120_223245.jpg)